በዩኬ ውስጥ በሬማ እምነት አገልግሎት የተተከሉ አብያተ ክርስቲያናት
ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ባፈሰሰው ክቡር ደሙ ተቤዥቶ የወለዳት ወደ ራሱ የጠራት ደግሞም ራስ የሆነላት የገሃንም (የሲኦል) ደጆች የሆኑት ሞትና መውጊያው የማይቋቋሟት ዓለሙን ከእግዚአብሔር ጋር የማስታረቅ አገልግሎት የተሰጣት በእግዚአብሔር ሀይልና ሥልጣን ጸጋ የተሞላች በምድር የምትሰራ የክርስቶስ አካል ናት (ኤፌሶን 1፣15-23)